የእናቶች ፣ ሕፃናት ጤና እና አፍላወጣቶች ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ
የእናቶች ፣ ሕፃናት እና አፍላ ወጣቶች ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ በሚኒስቴር ዴኤታ ጽ / ቤት ስር ከሚገኙ መሪ ስራ አስፈፃሚዎች አንዱ ነው፡፡
የእናቶች ፣ ሕፃናት እና አፍላ ወጣቶች ጤና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ በሚኒስቴር ዴኤታ ጽ / ቤት ስር ከሚገኙ መሪ ስራ አስፈፃሚዎች አንዱ ነው፡፡
የሥራ ክፍሉ ዓላማ
ራዕይ
ተልዕኮ
የሕክምና አገልግሎቶች ዳይሬክቶሬት ዓላማ የጤና አገልግሎት ጥራትንና የሕዝቡን አጠቃቀም የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን እንደገና በማደራጀት ማሻሻል ነው።
የዲጅታል ጤና መሪ ስራ አስፈፃሚ የጤናዉን ዘርፍ የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን፤ ተደራሽነትን እና ፍትሐዊነትን ለማሻሻል፤ አገር በቀልና አዳዲስ ፈጠራ የታከለበት(innovative) በሆኑ ቴክኖሎጂዎች እየታገዘ የጤና አገልግሎትን መተግበር፤ መረጃን በወቅቱ፣በጥራት ለመሰብሰብ፣ ለመጠቀም እና ለማስተላለፍ የሚያስችል የጤና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ በጤናው ዘርፍ ተግባራዊ ለማድረግ እየሰራ ይገኛል፡፡
የሥራ ሂደቱ እንደ አጠቃላይ ከሚተግብራቸዉ ግቦች መካከል ዋናዎቹ እንደ ወጪ ቆጣቢ፣ አገር በቀል እና በፈጠራ ላይ የተመሰረቱ የኢንፎርሜሽን እና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂዎችን በመቀመር ከአገር ነባራዊ ሁኔታ ጋር በማዛመድ የጤና አገልግሎት ተደራሽነት፣ ጥራት እና ፍትሃዊነትን ወደ ላቀ ሁኔታ ማሻገር ነዉ፡፡
የስራ አስፈፃሚው ዓላማ የሚኒስቴሩን ኦፕሬሽኖችና የውስጥ ቁጥጥር ሂደቶች፣ የአደጋ አስተዳደርና የአመራር ሂደቶችን እሴት ለመጨመርና ለማሻሻል የተነደፉ ገለልተኛና ተጨባጭ የምክር አገልግሎት መስጠት ነው።
የስራ አስፈፃሚውን እንዲሁም የሚኒስቴሩን ዓላማ ለማሳካት ስራ አስፈፃሚው ከኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት የገንዘብ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 648/2009 እና የፋይናንስ አስተዳደር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 190/2010 ጋር በሚጣጣም መልኩ የሚከተሉት ዋና ኃላፊነቶች አሉት።
የማንኛውም ተቋም የመንግስትም ይሁን የግል ስኬት በስሙ ላይ በእጅጉ የተመካ ነው። የተገልጋዮች፣ የሰራተኞች ፣ የባለሀብቶች ፣ የፖሊሲ አውጪዎች እና የመገናኛ ብዙኃን አስተያየቶች በአንድ ድርጅት ብልጽግና ላይ ኃይለኛ ተፅእኖ አላቸው። ስለ ተቋሙ ያላቸው ግንዛቤ ከተቋሙ ጋር መሥራትና መደገፍ ይፈልጉ እንደሆነ ውሳኔዎቻቸው ላይ ተፅዕኖ ያደርጋል። በዚህ ምክንያት የድርጅትን ስም ለመገንባት፣ ግንዛቤን እና ድጋፍን ለማግኘት እንዲሁም በሕዝብ አስተያየትና ባህሪ ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር ጠንካራ የግንኙነት መስመር አስፈላጊነት የማይካድ ነው።
የግዥ ስራ አስፈጻሚ የሚኒስትሪውን የግዥ ዕቅድ በማዘጋጀት እንደ አስፈላጊነቱ በማሻሻል ወደ ተግባር መግባትና