የእናቶች ጤና

Maternal Health

በኢትዮጵያ የእናቶች ጤና አጠቃላይ እይታ

ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት በእናቶች ሞት ላይ አስገራሚ ለውጥ አድርጋለች፣ MMR በ 2000ዓ.ም 871 ከ100,000 የነበረ ሲሆን በ2017ዓ.ም  ወደ 401 ከ100,000 ቀንሷል፤  ይህ በየዓመቱ ወደ 12,000 የእናቶች ሞት ነው። ቀጥተኛ የወሊድ ችግሮች 85% የሚሆኑት የሞት መንስኤዎች ናቸው። የረጅም ጊዜ ሁኔታዎች ሴቶች ላይ ከወሊድ ጋር የተዛመዱ በሽታዎችን አስከትለዋል። ለምሳሌ ፊስቱላ ፣ የማሕፀን ተፈጥሯዊ ቦታ መዛባት፣ ሥር የሰደደ የወገብ አጥንት ህመም ፣ ድብርት እና ድካም። በተለይ በኢትዮጵያ ውስጥ ፊስቱላ የተለመደ ሲሆን በዋነኝነት በልጃገርረድ ዕድሜ ከሚፈጠር እርግዝና እና ችላ ከተባለ ረዥም ምጥ ጋር ተዳምሮ የሚፈጥረው ነው። ከፍተኛ የእናቶች ሞት መጠን በቀጥታ ከ ከፍተኛ የአራስ ሕፃናትሞት መጠን (29/1,000 በህይወት የተወለዱ ህጻናት )ጋር ይያያዛል። ይህ በወሊድ ጊዜ እናቶቹ የነበሩበትን አስቸጋሪ ሁኔታ ያንፀባርቃል። ለአራስ ሕፃናት ሞት ዋነኛ መንስኤ

ብሔራዊ የአመጋገብ ፕሮግራም

nutrition

መግቢያ

በኢትዮጵያ ውስጥ ባለፉት አስርት ዓመታት የምግብ እጥረትን በመቀነስ አበረታች እድገት ተመዝግቧል። ሆኖም ነባር የምግብ እጥረት ደረጃ በጣም ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ኢትዮጵያ አሁንም በአመጋገብ ላይ ከፍተኛ ኢንቨስትመንቷን መቀጠል አለባት።